የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈረመ
የአብርሆተ ሰብእ የትምህርት፣ሥልጠናና ንግድ አክሲዮን ማኅበር በዛሬው እለት መስከረም 20/2015 ዓ.ም ከአማራ ባንክ ጋር ለኘሮጀክቶቹ ማስፈፀሚያና ለሠራተኞች የብድር አገልግሎት ለመሥጠት የሚያስችል የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ።
አብርሆተ ሰብእ የትምህርት ሥልጠናና ንግድ አ/ማ
የአብርሆተ ሰብእ የትምህርት፣ሥልጠናና ንግድ አክሲዮን ማኅበር በዛሬው እለት መስከረም 20/2015 ዓ.ም ከአማራ ባንክ ጋር ለኘሮጀክቶቹ ማስፈፀሚያና ለሠራተኞች የብድር አገልግሎት ለመሥጠት የሚያስችል የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ።
ቀን፡ ግንቦት 28/2014 ዓ.ም የባለ አክሲዩኖች አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ጤና ይስጥልን የተከበራችሁ የአብርሆተ ሰብእ የት/ት ሥልጠናና ንግድ አ.ማ ባለ አክሲዮኖች!! አክሲዩኑ በጀመራቸውና ቀጣይ ሥራዎቹ ላይ ውሳኔ ለማሳለፍ የባለ አክሲዩኖች አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ የአክሲዩኑ አባላት ሰኔ 5/ 2014 ዓ.ም ፣እሑድ ልክ ከጧቱ 2፡30 ሰዓት በባሕር ዳር ከተማ፣ኖክ መስመር፣በሳፋሪ ሞል መሰብሰቢያ አዳራሽበሰዓቱ …
Welcome to WordPress. This is your first post. Edit or delete it, then start writing!