አብርሆተ ሰብእ የትምህርት ሥልጠናና ንግድ አ/ማ

የአብርሆተ ሰብእ
ዜና

አብርሆተ ሰብእ የት/ት ሥልጠናና ንግድ አክሲዮን ማኅበር ሐምሌ 11 /2013 ዓ.ም ባደረገው ጠቅላላ ጉባዔ ላይ የአክሲዮኑን አባላት ውይይት ከተደረገ በኋላ ውሳኔ አሳልፈዋል፡፡

  1. የአክሲዮኑን የምስረታ ሂደት የሥራ ክንውን
  2. የዳይሬክተሮች ቦርድና ሥራ አመራር አባላት ማሻሻያ
  3. የአክሲዮኑ ካፒታልና የእያንዳንዱ አባል የዕጣ መጠን
  4. በአክሲዩኑ በኩል የሚሸጥ ተጨማሪ ዕጣ ማፅደቅ
  5. ለ2014 ዓ.ም የበጀት ዓመት ሥራዎችንና በጀት ማፅደቅ
  6. የውጭ ኦዲተርን በተመለከተ

ጠቅላላ ጉባላ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትና የማኅበሩ ሥራ አመራር ኮሚቴ ሰይሟል፡፡ በዚህም

ሀ. የዳይሬክሮች ቦርድ

  1. ዶ/ር የሻምበል አጉማስ አምበሌ ………. ፕሬዝዳንት
  2. አቶ ሰሎሞን እምሻው አወቀ…. ምክትል ፕሬዝዳንት
  3. አቶ ምግባሩ ዓለሙ አባተ………ፀሐፊ
  4. አቶ እንዳለው ይዘንጋው ሽታ……አባል
  5. አቶ አማኑ መኮንን አስረስ ………………አባል
  6. አቶ ዮናታን መንበር አንቲገኝ……አባል
  7. አቶ ደሳለኝ ጥጋቡ ኃይሌ….አባል

ለ. የማኅበሩ ሥራ አመራር ኮሚቴ

  1. አቶ ታደሰ ዳገት ተስፋዬ …….ዋና ሥራ አስኪያጅ
  2. አቶ መንግስቱ ታደሰ አየለ
  3. ኢ/ር ታጠቅ የኔሁን ለምለም
  4. አቶ ዳንኤል መኮንን ንጉሥ

ሰይሟል፡፡